Skip to main content

Posts

"SNAP ASSESSMENT ON STRATEGIC-SURPRISE" በዴቭ ዳዊት

ዴቭ ዳዊት ስለ SNAP ASSESSMENT ON STRATEGIC-SURPRISE እንዲህ ሲል ይዘረዝረዋል" ህዝብና ፖለቲካ እስከወዲኛው ከመሠረቱ የሚንዱና ህዝባችንን ከፍተኛ ዋጋ ሊያስከፍሉ የሚችሉ አደጋዎችን በተመለከተ የቀረበ የግል ግምገማ ክፍል-አንድ  አንድ አደጋ፥ "Strategic Surprise" ተብሎ ሊገለፅ የሚችለው ተጠባቂ ከመሆን ወይም አለመሆኑ ጋር  በተያያዘ ብቻ ሳይሆን አደጋው ከመከሰቱ በፊት ተጋላጭነትን መርምሮ በቂ ዝግጅት ካለማድረግ ጋር የተያያዘ መሆኑ፤ እንዲሁም የአደጋው መከሰት የሚያስከፍለው ዋጋ (Regrettable outcomes) እጅግ ከፍተኛ መሆኑ ነው። በመሆኑም በእኔ አጭር የግል ግምገማ ከአማራ ህዝብ ጠላቶች ሊወሰድ ከጫፍ በደረሰ የፖለቲካና የኃይል እርምጃ ምክንያት የአማራ ህዝብ ከመቼውም ጊዜ በከፋ ሁኔታ ለ Strategic-surprise ተጋልጧል የሚል እምነት አለኝ።  እነዚህን ከ Political and Security domain የሚቀዱ አደጋዎች ከወዲሁ በቁመናቸው ልክ አጢኖ በቂ ዝግጅት ማድረግ ካልተቻለ ደግሞ፥ አደጋዎቹ የሚያስከትሉት Potential-Regrets እጅግ ሲበዛ ከባድ ነው።  ዝርዝር ስትራቴጂካዊ አደጋዎች  1. የመጀመሪያው ከ Political domain የሚመነጭ Strategic-Surprise ሲሆንየአማራ adversaries ከሚያደርጉት አሰላለፍ የሚቀዳ አደጋ፥ ማለትም፦ ኦህዴድ-መሩ የኦሮሞ ልሂቃንና የወያኔ Offstage Deal and Political Collusion ሲሆን፣  2. ሁለተኛው ደግሞ ከ Security domain የሚመነጭ Strategic-Surprise ሲሆን፥ የአማራን ህዝብ ለዳግም ወረራ የመዳረግ እምቅ አቅም ያዘለውና በዋናነትም በተፈጠረለት ምቹ ሁኔታ እየፈረጠመ የመጣው የፋሽስት

The Great Impostor: (PM Abiy?) Excerpts: from my book: What a Life.

February 19, 2022 By Dawit W Giorgis   When I was a boy, I remember watching a movie titled The Great Imposter. * Back then I took it as a very funny movie.  After so many decades I remembered only the title and the fact that it was a comedy so in writing this chapter I looked for it and watched it again and read about the character. It was apparently based on the life of a man called Ferdinand Waldo Demara played by one of my favorite actors, Tony Curtis, who stars in the incredible but true story of the world’s greatest big-time impostor of that era.   He left school in 1935 but lacked the skills that would get him the positions in life that he wanted. He wanted the status that came with being a priest, an academic, or a military officer, but didn’t have the patience to achieve the necessary qualifications. Deception was the answer and he started early. When he was just 16 years old, he ran away from home to join a silent order of Trappist monks, lying about his age to become a membe

ታላቅ የሰላማዊ ሰልፍ ጥሪ በዋሽንግተን ዲሲ

የአማራ  እና የአፋር ሕዝብ  በጨካኝ ቡድኖች ታይቶና ተሰምቶ በማይታወቅ መልኩ መጠነ ሰፊ ውርጅብኝ እየወረደበትና በግልጽ የዘር ማጥፋት ወንጀል እየተፈጸመበት ይገኛል ። ለሕዝባችን የሚጮህለት ኃይል የለም። የሕዝባችን በደል የሚገደው ዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብት ድርጅትም አልተገኘም ። በአጭሩ ለአማራ ሕዝብ ከራሱ ውጪ ማንም እንደማይጮህለት በሚገባ ተረጋግጧል። ስለዚህ በሚቀጥለው ሃሙስ በዋሽንግተን ዲሲ በሚደረገው ሰላማዊ ሰልፍ ላይ ተገኝተው ሰብአዊነትዎን እና ወገናይነትዎን ለአማራና ለአፋር ህዝብ ድምጽ ይሆናሉ ወይስ የተፈጸመባቸውን በደል እያሰቡ  ብቻዎትን በቤትዎ ተቀምጠው ያዝናሉ? የበለጠ መረጃ ለማግኘት ይህንን ሊንክ ይጫኑት!

“በዘላቂ ድል ወደ ብልጽግና” የድኅረ ጦርነት መዛነፎችና እርምቶቹ !“ በሬ ሆይ በሬ ሆይ ሳሩን አየህና፣ ገደሉን ሳታይ እልም ካለው ገደል ወደቅክብን ወይ?” - ሀገራዊ ብሂል ፤ ታህሣሥ 2014 ዓ.ም ፤ ሃዋሳ

“በዘላቂ ድል ወደ ብልጽግና” የድኅረ ጦርነት መዛነፎችና እርምቶቹ በሚል ርእስ የአማራ ብልጽግና ሚስጥራዊ ስብሰባ የሚያሳይ ዶሴ  በጀግኖች የአማራ ልጆች እጅ ስር ወድቋል። ይህንን መረጃ ያካፈልከን ወንድማችን ከልብ እናመሰግናለን። እኛም በቀላሉ መነበብ እንዲችል በዚህ መልኩ አቅርበናል ፤ እባክዎት በጥሞና ያንብቡትና ለወዳጅ ዘመድ ሼር ያድርጉት።  ማዉጫ 1. መግቢያ ........................................................................1 2 ሀገራዊ የድኅረ ጦርነት ፈተናዎችና አቅጣጫዎች..... 3 2.1 የአማራ ክልል ሁኔታ .......................................................3 2.2 የአፋር ክልል ሁኔታ .........................................................5 2.3 የትግራይ ክልል ሁኔታ .....................................................6 2.4 የኦሮሚያ ክልል ሁኔታ .....................................................7 2.5   የአዲስ አበባ ሁኔታ ..........................................................8 2.6 የሶማሌ ክልል ሁኔታ.........................................................9 2.7 የቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል ሁኔታ ..................................9 2.8 የጋምቤላ ክልል ሁኔታ....................................................10 2.9 ሲዳማ ክልል ሁኔታ ...........................

ምንም ጫጫታ አያስፈልግም ፤ በዐማራ ላይ እየደረሰ ያለው ባርባራዊ በደል የ70 እና የ80 ዓመት ፕሮጀክት ውጤት ነው። በታደለ ጥበቡ Jan 11, 2022 የተጻፈ

በታደለ ጥበቡ  Jan 11, 2022 የተጻፈ ፤ ምንም ጫጫታ አያስፈልግም፣ ዝም ብለን ለብዙ መቶ ዓመት የሚሻግረንን ሥራ በፀጥታ እንሥራ፣ ዛሬ በዐማራ ላይ እየደረሰ ያለው ባርባራዊ በደል የ70 እና የ80 ዓመት ፕሮጀክት ውጤት ነው። -በጃን ሆይ ዘመን ኢትዮጵያ ውስጥ ይኖር የነበረው  ኦስትሪያዊ ባሮን ሮማን ፕሮቻዝካ (Paron Roman prochazka)  በ1927 ዓ.ም. ቪየና ላይ  "ኢትዮጵያ የባሩድ በርሜል" በሚል ርእስ አውሮፓውያን ኢትዮጵያን እንዴት ሊወሩና ሊይዙ እንደሚባ በሚያትተው መጽሐፉ፣  "ምእራባውያን ወገኖቼ ስሙኝ በምስራቅ አፍሪካ በምትገኘው ኢትዮጵያ ውስጥ አንድ ዐማራ የሚባል ነገድ አለ። ይህ ነገድ እኛ ምእራባውያን በአፍሪካ በምናደርገው የመስፋፋት ፖሊሲ ትልቅ እንቅፋት ነው። ዐማራ ከተደራጀ እንኳን ለአፍሪካ ለእኛም ትልቅ ስጋት ስለሆነ በዚህ ህዝብ ላይ እያንዳንዱ ምእራባዊ ሀገር የሚከተለው ፖሊሲ ከዚህ አንፃር መቃኘት አለበት።” (Abyssenya the powder barrel፣ p. 7) በማለት   ይሄን አስፈሪ ነገድ  ነጮች ተባብረው አስቸኳይ እርምጃ እንዲወስዱበት አሳሰበ። ጣሊያን ይሄን መጽሐፍ እንደ ግባት በመውሰድ በ1928 ዓ.ም. ኢትዮጵያን ስትወር የከፋፍለህ ግዛ (Divided and Rule) ፖሊሲ ተግባራዊ ማድረግ ጀመረች። ትግሬውን በዐማራው ላይ አነሳሳች። ቺኮዝላቫኪያ ተወላጅ የነበሩት አዶልፍ ፓርለሳክ “Habešská Odyssea”በሚለው መጽሐፉ እንደነገረን  ጣልያኖች በትግርኛ ቋንቋ፣ በትግሬ መንደሮች እንዲህ የሚል ወረቀት ይበትኑ ነበር፣ "ለትግራይ ህዝብ! "በሀገራችሁ ሰላም አስፍነን ስልጣኔና ብልጽግናን እንድናሰፍን እግዚአብሔር ልኮናል። ይሁን እንጂ ዐማራ ሰው በላ ወታደሮቻቸውን አሰልፈ

“Fano: A living saviour of the Amhara people And the Ethiopian spirit” – Written by Pro. Girma Berhanu, Sweden.

Pro. Girma Berhanu, Sweden "Fano: A living saviour of the Amhara people And the Ethiopian spirit -  ፋኖን እወዳለሁ፥ ፋኖንስ አልጠላ፣  ተኳሽ እወዳለሁ፥ ተኳሽም አልጠላ፣  Introduction  Fano is a historical term used in Ethiopian struggles against injustice and foreign invaders. It is mainly shown as a youth movement that has played a significant role in preserving the concept of Ethiopian nationhood. As a youth group, it has emerged from within the Amhara ethnic group and has features of reminiscent of classical political, religious, or even social movements that drive youthful frustrations into acts of agitation until they achieve a measure of reform. Traditionally, the Fano struggle had focused on fending off attacks against Ethiopia. In recent years, Fano has become a household name and a crucial movement tasked with saving the very existence of the Amhara population as well as the integrity of Ethiopia. In this, it differs from other similar youth movements in the country, whose aim is to dismember th

"ምኗ ላይ ተቀምጣ በሽንቷ ሰፌድ ትሰፋላች":- አዲሱ የአቢይ ካቢኔ አሰያዬም ፤ በሸንቁጥ አየለ

ችግሩ ያለዉ የጎሳ ፖለቲካ ርዕዮተ ፍልስፍናዉ ላይ ነዉ::ኢትዮጵያዉያንን ሀገር አልባ ያደረገዉን የጎሳ ፖለቲካ ፍልስፍና መሰረት ላይ የቆመ ካቢኔ ምንም አይነት መልካም ግለሰቦችን ሰብስብቦ ቢያቅፍ ከቶም የሀገር መድሃኒት አያመጣም:: ሆኖም የዚህ ስርዓት የጥቅም ተጋሪዎች እና እግር አጣቢዎች ይሄን የጎሳ ፖለቲካ አስተሳሰብ የተለያዬ የማስመሰያ መቀባቢያ በመቀባት ጸረ ሰዉ የሆነዉን የጎሳ ፖለቲካ አስተሳሰብ ለማስቀጠል እና ህዝብን ለማምታታት ብዙ ሲዳክሩ ይሰተዋላል::በአዲሱ የአቢይ ካቢኔ አሰያዬም የተከናወነዉ ድራማም ይሄዉ ነዉ:: እከሌ ከኦህዴድ:እከሌ ከብአዴን:እንትና ከአብን : እንቶኔ ከኢዜማ: እንቶኔ ደግሞ ከትግራይ ብልጽግና ተሾሙ እያሉ ብዙ የጥቅም ተጋሪዎች እና የአገዛዙ ሚዲያ ብዙ ይቀባጥራሉ::በደስታም እንኳን ደስ አለህ ይባባላሉ::ኢትዮጵያዉያን ግን አሁንም ሀገር አልባ ናቸዉ:: የኢትዮጵያ የችግር ምንጭ ሁሉ አንድ ነዉ::ይሄዉም የጎሳ ፖለቲካ ፍልስፍና ነዉ::መለስ ዜናዊ የሀገሪቱን ጥፋት ያመጣዉ የጎሳ ፖለቲካ ፍልስፍና በማራመድ ነበር::መለስ ዜናዊ ጠቅላይ ሚኒስቴር ሆኖ በስሩ ብዙ በግለሰብ ደረጃ መጥፎ የማይባሉ ሰዎችን በካቢኔዉ ዉስጥ ሰግስጎ ነበር:: ሆኖም የመለስ ዜናዊ ካቢኔ እያንዳንዱ የሚመራበት መርህ በጎሳ ፖለቲካ ፍልስፍና እና ቀመር ስለሆነ የሚሰሩ ስራዎች ሁሉ በዚሁ መርዛማ ህሳቤ ዙሪያ የሚሽከረከሩ ነበሩ:: አሁንም አቢይ የሾማቸዉ ሰዎች መጥፎ ናቸዉ ጥሩ ናቸዉ የሚለዉ አይደለም ጥያቄዉ:: ወይም ደግሞ ሰዎች ከዬትኛዉ ፓርቲ ተመርጠዉ ተሾሙ አይደለም ጥያቄዉ:: አቢይ የሚመራበትም የፖለቲካ ፍልስፍና እንደ መለስ ዜናዊ ሁሉ የጎሳ ፖለቲካ ፍልስፍና ነዉና ያዉ ዉሃ ቢወቅጡት እንቦጭ ነዉ::ስለዚህ የተሿሚዎቹ መልካምነት ወይም የመጡበት የፓርቲ ቁም ነገ