የአማራ እና የአፋር ሕዝብ በጨካኝ ቡድኖች ታይቶና ተሰምቶ በማይታወቅ መልኩ መጠነ ሰፊ ውርጅብኝ እየወረደበትና በግልጽ የዘር ማጥፋት ወንጀል እየተፈጸመበት ይገኛል ። ለሕዝባችን የሚጮህለት ኃይል የለም። የሕዝባችን በደል የሚገደው ዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብት ድርጅትም አልተገኘም ። በአጭሩ ለአማራ ሕዝብ ከራሱ ውጪ ማንም እንደማይጮህለት በሚገባ ተረጋግጧል። ስለዚህ በሚቀጥለው ሃሙስ በዋሽንግተን ዲሲ በሚደረገው ሰላማዊ ሰልፍ ላይ ተገኝተው ሰብአዊነትዎን እና ወገናይነትዎን ለአማራና ለአፋር ህዝብ ድምጽ ይሆናሉ ወይስ የተፈጸመባቸውን በደል እያሰቡ ብቻዎትን በቤትዎ ተቀምጠው ያዝናሉ?
Welcome to TBF Blog Chanel! እንኳን በደህና መጡ ወደ TBF Blog Chanel
Comments