Skip to main content

"ከአሁን በሆላ ፋኖ ወደ አንድነት መምጣት አለባቸው የሚባለው አካሄድ አይሰራም" :: በወዳጄ/ቤተ አማራ ወሎ

ከአሁን  በሆላ  ፋኖ  ወደ  አንድነት    መምጣት  አለባቸው  የሚባለው  አካሄድ  አይሰራም::  ክህደት   ከተፈፀመ  በሆላ  አንዱ  ቡድን  ከሌላው  ስር  ሆኖ  ይቀጥላል  ማለት  የማይቻል   ነው::  ምክኒያቱም

1ኛ:- 27  ቀን  ቁጪ  ብለው   መክረዋል :: እያንዳንዱ  አደረጃጄት  ሰነድ  ፅፈው  አቅርበዋል::  በቀረበው  ሰነድ  ላይ  ከፍተኛ  ውይይት  ተደርጎበት  የሚወድቀው  ወድቆ  የሚፈለገው  ፀድቋል::ቃለ  መሀላ  ፈፅመው   ወደ  ምርጫ   ለመግባት  ተስማምተዋል:: እጃቸውን  አውጥተው   ከመረጡ  በሆላ    ግን    "ጨዋታ  ፈረሰ  ዳቦ  ተቆረሰ"   የሚል  የህፃን  ልጂ  ጨዋታ  ውስጥ  መግባት   የአማራን  ህዝብም  ሆነ  የፋኖን  ትግል  መናቅ  ነው:: ይህ  አልበቃ  ብሎ   "ምርጫው  ከኛ  እውቅና  ውጪ  ነው  እኛ  አናውቀውም"  የሚል   የውሸት    የህፃን  ልጂ  ፕሮፓጋንዳ   እንዲሰራጪ  አድርገዋል::ከዚህ  በሆላ   ይህ  ቡድን  የታላቁ  እና  የጠቢቡ   የአማራ  ህዝብ  መሪ  ነኝ    ብሎ   አይኑን   በጨው   አጥቦ  ለመምጣት  እንዴትስ  ይደፍራል ????  

የድምጽ ቅንብሩ ጸሃፊውን አይወክልም።


 2ኛ:- የፋኖ  ወታደራዊ  ጦር  ዋና  አዛዢ   የሆነው  ሻለቃ  ዝናቡ  የራሳቸውን   ድክመት  እና  ሴራ  በአማራ  ህዝብ  ላይ  ለማሸከም   የአማራን  ህዝብ  በጂምላ    ይህ   "ጎጃም  ጠልነት  ነው"   ብሎ  ከወነጄለ  በሆላ   ይቅርታ  ሳይጠየቅበት   በጋራ  ለአንድ  አላማ  እንዴትስ     መስራት  ይቻላል???  የአማራ   ጪምብላቸውን  አውልቀው  እንዴትስ  በመቅፅበት  ወደ  ጎጣቸው   ተወርውረው  ሊገቡ  ቻሉ???  አጄንዳቸው   እንዴትስ  የጎጥ  አጄንዳ  ሊሆን  ቻለ??? ወደ  ትግሉ  የገቡትስ  ለጎጥ  አላማ  ነወይ??  

 3ኛ:-  ይህ  ቡድን  በዲያስፖራ   ቃል  አቀባያቸው   አማክይኚነት    ሚስተር  X ካልተመረጠ   አማራነታችንን  እንተዋለን    በማለት  የጎጃምን  አማራ  ከሌላው  ወንድሞቹና  እህቶቹ  ለመለየት  ከፍተኛ  ስራ  ከተሰራ  በሆላ   እንዴት  አብሮ  መስራት  ይቻላል??

 4ኛ:-   ከሰፈራቸው  ውጪ  ያለውን  አማራ   መጤ  :  ሰፋሪ  :  አማራዊ  ስነ  ልቦና  የሌለው  : በመጤ  አንመራም  :  የሚል  ፋሺስታዊ     ፕሮፖጋንዳ    ከተሰራጨ  በሆላ  እንደ  አማራ  ከዚህ  ፋሺስት  ቡድን  ጋር  በጋራ   መቀጠል  ይቻላል  ወይ???

የወሎ/ ቤተ አማራ ;  የጎንደር :  የሸዋ ;  እና  30 ሚልዮን  ከክልሉ  ውጪ  የተወለደን  አማራ  መጤ  ነው  የአማራ  ስነልቦና  የለውም  በነሱ  አንመራም  ያለን  አካል  እንዴትስ  አንደ  አማራ   መቀበል  ይቻላል???? ይህ  ባእዴናዊ  እና   ኦነጋዊ  አካሄድ  አይደለም  ወይ??  ከሰፈሬ  ውጪ  ያለውን  አማራ  የምንታገልለት  ሳይሆን  የምንታገለው  ነው  ማለትስ  አይደለም ወይ??? ይህ  ብአዴናዊ  መርህ  ለምን  ተፈለገ???  

 ይህ  ፋሺስት  ቡዲን   ሌላውን  የአማራ    ህዝብ  እኛና  እነሱ ብሎ  identify   እድርጎ  አስቀምጧል::  ይህ  ማለት  already  የመጄመሪያውን   የጄኖሳይድ    መስፈርት  አሞልተዋል:: ይህ  ቡድን  እድሉን  ቢያገኝ  እኛና  እነሱ  ብሎ  identify ያደረገውን  አካል  ነው    መጄመሪያ  የሚያጠፋው::   ከአብይ  አህመድ  ኦነጋዊ  ኦሮሙማ  የዳነውን  አማራ   እንደገና  በዚህ  ፋሺስት  ቡድን  ላለመጥፋት  ምን  ጋራንቲ  አለን???? ይሰመርበት  ይህን  ፋሺስታዊ   አካሄድ  በቃላሉ  አናየውም  በቀላሉ  አናልፈውም!!!!

በመሆኑም    ይህ  ቡድን   በአማራ  ህዝብ  ላይ  ቀላል  የማይበል  የስነ  ልቦና  ቀውስ    አድርሷል    እርስ  በርሱ  እንዲወዛገቡ  አድርጏል:: በአስራጨው  ውዢንብር  እና  ፋሺስታዊ    ንግግር    መሰረት   በማህበረሰባችን    ላይ  ብዙ   ጉዳት  ደርሷል:: የስነ  ልቦና  ቀውስ  አስከትሎል::  ***** ይህን   የስነ  ልቦና  ቀውስ  ለመጠግን   የአማራን  ህዝብ   በይፋ  ይቅርታ  በመጠየቅ    ልብ  የሚያሞቅ  ሁሉንም  የአማራ  ህዝብ  አንድ  የሚያደርግ  speech ማድረግ    አለበት::

 ይቅርታ  ከተጠየቀ    እና  የህዝባችንን  አንድነት  ካረጋገጥን  በሆላ   የመጣንበትን  የትግል  ጉዞ  ገምግመን ሁለቱ  አደረጃጄቶች  በጋራ  ለመስራት   የጋራ  ስትራቴጂክ  መንደፍ  ያስፈልጋል::

Comments

Popular posts from this blog

የጋራ ጠላታችንን ልናሸንፈው የምንችለው ብአንድነት ብቻ ነው:: ሻ/ቃ ዳዊት ወ/ጊዮርጊስ

ከዚህ መከፋፈል ነፃ ሆነን ፊትለፊት  እየወረረ : እየገደለን: ያለውን የጋራ ጠላታችንን ልናሸንፈው የምንችለው ብአንድነት ብቻ ነው:: ሻ/ቃ ዳዊት ወ/ጊዮርጊስ ሻ/ቃ ዳዊት ወ/ጊዮርጊስ በምናየው  ታላቅ  የፋኖ ትግል የዲያስፓራ ትልቁ ስራ ገንዘብ መስብስብ ነው:: እሱም እየቀዘቀዘ ሄዷል:: ጦርነቱን ያራዝምነው እኛው ነን:: ይህ ደግሞ ትልቁና ዋናው የጠላት ስትራተጂ ነው:: ጦርነቱን ማራዘምና ከአማራ ምድር እንዳይወጣ በማድረግ: ፋኖን በመከፋፈል አዳክመዋለሁ ! እበትነዋለሁ ! የሚል የአቢይ አህመድ ትልቁ  የወቅቱ ስትራተጂ መሆኑን ተረድተናል::: በዚህም ምክንያት በአጠረ ጊዜ  ሊጠናቀቅ የሚችለውን  ትግል  ዲያስፓራ በምቀኝነት: በቅናት: በሌለ  ስልጣን  ላይ በመፋተግ: በተቀጣሪነት: በጠባብ አስተሳስብ: ትግላችንን ወደኋላ  በመጎተትና  እንዲራዘም ብሎም እንዲዳከም በማድረግ ታሪካዊ ወንጀል እየስራ ነው:: ከዚህ መከፋፈል ነፃ ሆነን ፊትለፊት  እየወረረ : እየገደለን: ያለውን የጋራ ጠላታችንን ልናሸንፈው የምንችለው በአንድነት ብቻ ነው::  አሸናፊነት ትብብርና  የጋራ ስትራተጂ ይጠይቃል:: የተግባር ዲያስፓራ እንሁን:: አማራን እንደ  ህዝብ ኢትዮጵያንም እንደ ሀገር  ለማዳን  ዋናው መሳሪያችን  አንድነት ነው:: በውስጣችን ያለውን ልዩነት በመጠቀም  አገራችንን ለማጥፋት: በአካባቢያችን  ያለውን የሀይል አሰላለፍ ስንመለከት ፍፁም ፍፁም  አደገኛ  መሆኑን እንገነዘባለን:: በዲያስፓራ  መጨቃጨቅና መዘላለፍ  እንደ ባህልና እንደ ትልቅ   የጦርነት ስትራተጂ ተደር...

አለም አቀፍ የፋኖ ድጋፍ አስተባባሪ ኮሚቴ ነኝ የሚለው ቡድን ዓላማ ምንድነው ? በወንድወሰን ተክሉ

ይህ ምስል ጸሃፊውን አይወክልም! «...አማራ ለ450 ዓመታ መንፈሱ የተሰበረ ገበሮ ሕዝብ ነው..» ሀብታሙ ተገኝ (ፕ/ር) « እኔ እስክንድር  የአማራ ሕዝብ ከደረሰበት የህልውና አደጋ እኩል የሚሆን ዓላማ አለው ብዬ አላምንም» አቻምየለህ ታምሩ፤ አለም አቀፍ የፋኖ ድጋፍ አስተባባሪ ኮሚቴ ነኝ የሚለው ቡድን ዓላማ ምንድነው ? በወንድወሰን ተክሉ እራሱን አለም አቀፍ የፋኖ ድጋፍ አስተባባሪ ኮሚቴ ነኝ የሚለው ቡድን የዙም ውይይት ፕሮግራም ክፍል ሁለትን የተመለከተ ምልክታ:- ባለፈው  ወር ብቻ ሳይሆን ባለፈው ዓመት ዴሴምበር 2023 ( ዛሬ ጃንዋሪ 1 ቀን 2024 ነን)  እራሱን አለም አቀፍ የፋኖ ድጋፍ አሰባሳቢ ኮሚቴ ብሎ የሚጠራው ቡድን «ጸረ አማራ ኢትዮጲያዊነት» በሚል አርእስት ስር ሀብታሙ ተገኝ (ፕ/ር) ዋና ተናጋሪ ተጋባዥ የሆነበትን  የዙም ውይይት አካሂዶ የነበረ ሲሆን የዚህ ውይይት ክፍል ሁለት  ባሳለፍነው ወር ዴሴምበር 23ቀን በማዘጋጀት አቻምየለህ ታምሩና ሀብታሙ ተገኝ (ፕ/ር) ተናጋሪ እንግዳ በማድረግ አካሂዷል። በእርግጥ  ከዚህ ከሁለተኛው የውይይት ፕሮግራም በፊት በተክሌ ይሻው በኩል የዙም ሊንክ ተልክሎኝ በሰዓት ጥበት ምክንያት መገኘት ባልችልም ዛሬ ግን በቻናላቸው ላይ የጫኑትን ይህን ክፍል ሁለት ውይይት ከተመለከትኩ በኋላ ይህን ምልክታዬን  አንባቢው ሊረዳ በሚያስችል መልኩ አንድ ሰዓት ከሰላሳ ደቂቃ የፈጀን ውይይት ይዘት በመጭመቅ እንደሚከተለው አቅርቤያለሁ። ይህ ምስል ጸሃፊውን አይወክልም! 1ኛ - ውይይቱን አዘጋጅን ማንነት በተመለከተ፦  አለም አቀፍ የፋኖ ድጋፍ አስተባባሪ ኮሚቴ ባለፈው መስከረም ወር ላይ  በጌታቸው በየነ ሰብሳቢነት ተመሰረትኩ ብሎ እራሱን ያስተዋወቀ ሲ...